የፓርቲአችን የየወረደ የምርጫ ክልል አደረጃጀት ለማጠናከር ከየወረዳው ከተወከሉ የወረዳ አስተባባሪዎች ጋር ውይይት ተደረገ።

    By jemil sani

    የፓርቲአችን የየወረደ የምርጫ ክልል አደረጃጀት ለማጠናከር ከየወረዳው ከተወከሉ የወረዳ አስተባባሪዎች ጋር ውይይት ተደረገ።

    ቅዳሜ ግንቦት 23, 2017 ዓ.ም በወልቂጤ ከተማ ከወልቂጤ ፣ ከኧዣ እና ከሙህርና አክሊል ወረዳ የምርጫ ክልል ተወካዮች ጋር ውይይት ተደርጓል። 


    በውይይት መድረኩም የፓርቲው የየምርጫ ወረዳዎች የአደረጃጀት ስራ ፤ የሁለቱ ዞኖች ወቅታዊ ሁኔታዎች እና የፓርቲው ቀሪ ስራዎች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዷል። 


    በባለፈው ሳምንትም ከሁለቱ የመስቃን ወረዳ የምርጫ ክልል ተወካዮች ጋር በቡታጀራ ከተማ ውይይት ተደርጎ የወረዳው መስራች ጠቅላላ ጉባኤ ለማካሄድ ቀጠሮ በመያዝ ተቋጭቷል። 


    ይህ መድረክ በቀጣይም ከአረፋ በዓል በኃላ በሌሎች ቀሪ ወረዳዎች የሚቀጥል ይሆናል። 


    #ጎጎት_ለጉራጌ!

    #ጎጎት_ለኢትዮጵያ!


                     ~ ጎጎት የአንድነታችን መቋጠሪያ ~

    Search

    GOGOT

    We are dedicated to uplifting the quality of life for all ethiopians

    And together we can do just that

    Languages

    Copyright ©2023 gogot.org